No media source currently available
በማላዊ የሚገኙ ሴት ተማሪዎች ራሳቸውን ከፆታዊ ጥቃት እንዴት መከላከል እንደሚችሉ ስፖርታዊ ስልጠንና በመውሰድ ላይ ይገኛሉ። ከ18 አመት በታች በሆኑት የማላዊ አዳጊ ሴቶች ላይ በተደረገው የፆታዊ ጥቃት ጥናት ከ5 ተማሪ አንዷ የጥቃቱ ሰለባ እንደሆነች ተረጋግጧል። ስልጠናው ከኬንያ በመጡ የግብረሰናይ ድርጅት አባላቶች ነው በመሰጠት ላይ የሚገኘው።
አስተያየቶችን ይዩ
ተጨማሪ አስተያየቶችን ለመመልከት ይጫኑ
አስተያየቶችን ይዩ (1)
ተጨማሪ አስተያየቶችን ለመመልከት ይጫኑ