በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የማላዊ ሴት ተማሪዎች ራሳቸውን ከፆታዊ ጥቃት መከላከል ሊችሉ ነው


የማላዊ ሴት ተማሪዎች ራሳቸውን ከፆታዊ ጥቃት መከላከል ሊችሉ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:07 0:00

በማላዊ የሚገኙ ሴት ተማሪዎች ራሳቸውን ከፆታዊ ጥቃት እንዴት መከላከል እንደሚችሉ ስፖርታዊ ስልጠንና በመውሰድ ላይ ይገኛሉ። ከ18 አመት በታች በሆኑት የማላዊ አዳጊ ሴቶች ላይ በተደረገው የፆታዊ ጥቃት ጥናት ከ5 ተማሪ አንዷ የጥቃቱ ሰለባ እንደሆነች ተረጋግጧል። ስልጠናው ከኬንያ በመጡ የግብረሰናይ ድርጅት አባላቶች ነው በመሰጠት ላይ የሚገኘው።

XS
SM
MD
LG