አስተያየቶችን ይዩ
Print
ከ60 ዓመት በላይ ባህላዊ የኦሮምኛ ድምፃዊና የማሲንቆ ሙዚቃ መሳሪያ ተጫዋች የነበሩት ለገሰ አብዲ ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል። ስርዓተ ቀብራቸው በትላንትናው ዕለት በቅድስት ስላሴ ካቴድራል ቤተክርስቲያን ተፈፅሟል። ለአድናቂዎቻቸውና ወዳጅ ዘመዶቻቸው መፅናናትን እንመኛለን!
No media source currently available
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ