በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቤንሻንጉል ስምንት በነቀምቴ ሦስት ሰዎች ተገደሉ


ባሳለፍነው ሳምንት በቤንሻንጉል ክልል በተፈጠረ ግጭት የስምንት ሰው ሕይወት ማለፉ ተነግሯል። በነቀምቴም እንዲሁ የሦስት ሰዎች ሕይወት ጠፍቷል።

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በከማሼ ዞን በሎጂጋንፎይ ወረዳ በሁለት ግለሰቦች ምክኒያት በተነሳ ግጭት የስምንት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የክልልሉ መንግስት አስታወቀ። ግጭቱ ከብሔር ግጭት ጋር የሚገናኝ ነገር የለውም ብሏል።

በሌላ ዜናም በነቀምቴ ከተማ በተነሳ ግጭት የሦስት ሰዎች ሕይወት ማለፉ ታውቋል። የአረና ትግራይ ቃል አቀባይ ጥቃቱ ብሔር ላይ ያነጣጠረ ነው ብለውታል።

ጽዮን ግርማ ዝርዝር አላት።

በቤንሻንጉል ስምንት በነቀምቴ ሦስት ሰዎች ተገደሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:53 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG