No media source currently available
ባሳለፍነው ሳምንት በቤንሻንጉል ክልል በተፈጠረ ግጭት የስምንት ሰው ሕይወት ማለፉ ተነግሯል። በነቀምቴም እንዲሁ የሦስት ሰዎች ሕይወት ጠፍቷል።