በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮ-ቴሌኮም መግለጫ


በትግራይ ክልል መቀሌ፣ ውቅሮ፣ ዓዲግራትና ዕዳጋ ሃሙስ አካባቢዎች የስልክ፣ መቀሌ ውስጥ ደግሞ የኢንተርኔትም አገልግሎቶችን እንደገና ማስጀመሩን ኢትዮ-ቴሌኮም አስታወቀ።

ክልሉ ውስጥ በተካሄደው ጦርነት ምክንያት በተቋማቱ ላይ የደረሰውን ጉዳይ ጠግኖ አገልግሎቶቹን ለማስቀጠል ጥረቶች መቀጠላቸውን ዋና ሥራ አስፈፃሚዋ ፍሬህይወት ታምሩ ዛሬ ለጋዜጠኞች ገልፀዋል።

ባለፉት 6 ወራት በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች ባጋጠመው የሰላም ችግር ድርጅቱ ለማሳካት ካቀደው ዕቅድ 95% ብቻ ማሳካቱን ወ/ት ፍሬህይወት ገልፀዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

የኢትዮ-ቴሌኮም መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:43 0:00


XS
SM
MD
LG