No media source currently available
በትግራይ ክልል መቀሌ፣ ውቅሮ፣ ዓዲግራትና ዕዳጋ ሃሙስ አካባቢዎች የስልክ፣ መቀሌ ውስጥ ደግሞ የኢንተርኔትም አገልግሎቶችን እንደገና ማስጀመሩን ኢትዮ-ቴሌኮም አስታወቀ።