በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢሳት ለአቶ በቀለ ገርባ ትችት የሰጠው እርማት


ባለፈው ቅዳሜ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ባሠራጨነው ውይይት ከተሣታፊዎች አንዱ የነበሩት አቶ በቀለ ገርባ ኢሳትን /የኢትዮጵያ የሳተላይት ቴሌቪዥንና ሬድዮ/ የዜና ማሰራጫን በስም ጠርተው ህዝብን ከህዝብ በማጋጨት ከስሰዋል።

ባለፈው ቅዳሜ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ባሠራጨነው ውይይት ከተሣታፊዎች አንዱ የነበሩት አቶ በቀለ ገርባ ኢሳትን /የኢትዮጵያ የሳተላይት ቴሌቪዥንና ሬድዮ/ የዜና ማሰራጫን በስም ጠርተው ህዝብን ከህዝብ በማጋጨት ከስሰዋል።

የኢሳት ማኔጂንግ ዳይሬክተር አቶ አበበ ገላው አቶ በቀለ የተናገሩት እርምት እንደሚያስፈልገው ገልፀው ዕድል እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ኢሳት ለአቶ በቀለ ገርባ ትችት የሰጠው እርማት
please wait

No media source currently available

0:00 0:12:21 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG