በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኤርትራ 26ኛውን የነፃነት በዓል ዛሬ በመዲናዋ አስመራ አክብራ ውላለች


ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ
ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ

ዕለቱን ምክንያት በማድረግ በአስመራ ስታድዩም በተካሄደ ሥነ ስርዓት ላይ ንግግር ያደረጉት ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ፣ ኤርትራ በረጅም ዓመታት የትጥቅ ትግል ነፃነቷን እንደተጎናፀፈች አስታውሰው በቅርቡ የተሳፈችበት የድንበር ጦርነት “የኤርትራን ነፃነት ላለመቀበል የተደረገ ደባ ውጤት” ነው ብለዋል፡፡

ዕለቱን ምክንያት በማድረግ በአስመራ ስታድዩም በተካሄደ ሥነ ስርዓት ላይ ንግግር ያደረጉት ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ፣ ኤርትራ በረጅም ዓመታት የትጥቅ ትግል ነፃነቷን እንደተጎናፀፈች አስታውሰው በቅርቡ የተሳፈችበት የድንበር ጦርነት

“የኤርትራን ነፃነት ላለመቀበል የተደረገ ደባ ውጤት” ነው ብለዋል፡፡

ፕሬዚዳንቱ ሰለ ድንበር ጦርነት ሲያወሱ ኢትዮጵያን በስም አልጠቁሱም፡፡ ሆኖም በወራሪ የተያዘ ያሉ መሬት እንዲመለስ ጥሪ አድርገዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ኤርትራ 26ኛውን የነፃነት በዓል ዛሬ በመዲናዋ አስመራ አክብራ ውላለች
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:49 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG