No media source currently available
ኢትዮጵያ ውስጥ እየተካሄደ ያለው ለውጥ “ሕዝባዊ መሠረት እንዳይዝ፣ ከተቻለም እንዲቀለበስ የሚጥሩ ኃይሎች የተቀናጀ እንቅስቃሴ እያካሄዱ ናቸው” ሲል የኢሕአዴግ ምክር ቤት አስታውቋል።