በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢህአዴግ መግለጫ ላይ የፖለቲካ ተንታኞቹች አስተያየት

ሰሞኑን በኢህአዴግ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የወጣው መግለጫ በአባል ድርጅቶቹ መካከል ይታያል የሚባለውን ልዩነት መፈታቱን በደንብ ግልፅ አላደረገም ይላሉ የፖለቲካ ተንታኞች፣ ልዩነቱ እንዲሁ በቀላሉ የሚፈታ እንዳልሆነም የተናገሩ አሉ፡፡

ሰሞኑን በኢህአዴግ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የወጣው መግለጫ በአባል ድርጅቶቹ መካከል ይታያል የሚባለውን ልዩነት መፈታቱን በደንብ ግልፅ አላደረገም ይላሉ የፖለቲካ ተንታኞች፣ ልዩነቱ እንዲሁ በቀላሉ የሚፈታ እንዳልሆነም የተናገሩ አሉ፡፡

በአባል ድርጅቶች መካከል ያሉ “‘የአካሄድ ዝንፈቶችና የእርስ በርስ የመጠራጠር ችግሮች’ በቀጣይ እንዲስተካከሉ መግባባት ላይ ተደርሷል” በማለት ነበር የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴው የገለፀው። የፖለቲካ ተንታኞቹ ግን ‘መግባባት ላይ ስለመደረሱ ማረጋገጫ የለም’ ባይ ናቸው፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በኢህአዴግ መግለጫ ላይ የፖለቲካ ተንታኞቹች አስተያየት
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:49 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG