በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጠ/ሚኒስትር ዐብይ አህመድ የጥምቀት በዓል መልዕክት


ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ
ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ

ክርስቶት የመዐቱን ውሃ ለምህረት እንደለወጠው ሁሉ እኛም የክፋት ማስታወሻዎች የሆኑ ተቋማትን ወደ በረከትነት መቀየር አለብን ሲሉ ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ አስታወቁ፡፡

ክርስቶት የመዐቱን ውሃ ለምህረት እንደለወጠው ሁሉ እኛም የክፋት ማስታወሻዎች የሆኑ ተቋማትን ወደ በረከትነት መቀየር አለብን ሲሉ ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ አስታወቁ፡፡ በለውጡ ሂደት የሚያጋጥሙ ፈተናዎቻችንን በድል የማለፋችን ጉዳይ ርግጥ ነው ሲሉም ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ አስተድተዋል፡፡

ጠ/ሚኒስትር ዐብይ አህመድ የጥምቀት በዓልን አስመልክተው ባስተላለፉት መልዕክት ነው ይሄንን ይስታወቁት፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የጠ/ሚኒስትር ዐብይ አህመድ የጥምቀት በዓል መልዕክት
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:01 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG