No media source currently available
ክርስቶት የመዐቱን ውሃ ለምህረት እንደለወጠው ሁሉ እኛም የክፋት ማስታወሻዎች የሆኑ ተቋማትን ወደ በረከትነት መቀየር አለብን ሲሉ ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ አስታወቁ፡፡