በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምስራቅ አፍሪካ ሀገሮች የኮሌራ ታማሚዎች ቁጥር እየበረከተ ነው

ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

በምስራቅ አፍሪካ ሀገሮች የኮሌራ ታማሚዎች ቁጥር እየበረከተ የመጣበት ምክንያት ኤልኒኞ ከሚባለው የአየር ንብረት ሁኔታ ጋር የተያያዘ መሆኑን ሳይንቲስቶች አመለከቱ።

በምስራቅ አፍሪካ ሀገሮች የኮሌራ ታማሚዎች ቁጥር እየበረከተ የመጣበት ምክንያት ኤልኒኞ ከሚባለው የአየር ንብረት ሁኔታ ጋር የተያያዘ መሆኑን ሳይንቲስቶች አመለከቱ።

ኤልኒኞ የሚከሰትበትን ወቅት መተንበዩ ለጤና ጥበቃ ዝግጁነት ሊረዳ እንደሚችል ተጠቁሟል።

ኤልኒኞ በተለያየ ወቅት በሁለት ወይንም በአራት ራቅ ሲልም በየሰባት ዓመቱ የሚፈጠር ዓለም አቀፍ የአየር ንብረት ለውጥ ክስተት ነው።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

በምስራቅ አፍሪካ ሀገሮች የኮሌራ ታማሚዎች ቁጥር እየበረከተ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:19 0:00

  • 16x9 Image

    ቆንጂት ታየ

This item is part of
XS
SM
MD
LG