No media source currently available
በምስራቅ አፍሪካ ሀገሮች የኮሌራ ታማሚዎች ቁጥር እየበረከተ የመጣበት ምክንያት ኤልኒኞ ከሚባለው የአየር ንብረት ሁኔታ ጋር የተያያዘ መሆኑን ሳይንቲስቶች አመለከቱ።