በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“የዓመቱ ፈርጦች” - የዘንድሮው የኢትዮጵያ-አሜሪካውያን ማኅበር ተሸላሚዎች


“የዓመቱ ፈርጦች” - የዘንድሮው የኢትዮጵያ-አሜሪካውያን ማኅበር ተሸላሚዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:04 0:00

“የዓመቱ ፈርጦች” - የዘንድሮው የኢትዮጵያ-አሜሪካውያን ማኅበር ተሸላሚዎች

31ኛ ዓመቱን ያስቆጠረው፣ የሰሜን አሜሪካው የኢትዮጵያውያን - አሜሪካውያን የሽልማት ድርጅት - ማኅበረ ግዩራን ዘረ ኢትዮጵያ፣ ዘንድሮም፥ “የዓመቱ ምርጦች” ላላቸው ተሸላሚዎቹ፣ በዋሽንግተን ዲሲ መውጫ የኮሌጅ ፓርክ ከተማ በደማቅ ሥነ ሥርዓት አክብሮት ሰጥቷል።

በአዋቂዎች ጎራ፡- ሰባት ግለሰቦች እና ሁለት የማኅበረሰብ ድርጅቶች፤ በአዳጊ ወጣቶች ጎራ ደግሞ፣ በትምህርታቸው ባስመዘገቡት የላቀ ውጤት እና በከፍተኛ ማኅበራዊ ተሳትፎዎቻቸው በብሔራዊ ደረጃ የተመረጡ ስምንት የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች፣ ለዘንድሮው የድርጅቱ አክብሮት በቅተዋል፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG