በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“የዓመቱ ፈርጦች” - የዘንድሮው የኢትዮጵያ-አሜሪካውያን ማኅበር ተሸላሚዎች


“የዓመቱ ፈርጦች” - የዘንድሮው የኢትዮጵያ-አሜሪካውያን ማኅበር ተሸላሚዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:04 0:00

31ኛ ዓመቱን ያስቆጠረው፣ የሰሜን አሜሪካው የኢትዮጵያውያን - አሜሪካውያን የሽልማት ድርጅት - ማኅበረ ግዩራን ዘረ ኢትዮጵያ፣ ዘንድሮም፥ “የዓመቱ ምርጦች” ላላቸው ተሸላሚዎቹ፣ በዋሽንግተን ዲሲ መውጫ የኮሌጅ ፓርክ ከተማ በደማቅ ሥነ ሥርዓት አክብሮት ሰጥቷል።

በአዋቂዎች ጎራ፡- ሰባት ግለሰቦች እና ሁለት የማኅበረሰብ ድርጅቶች፤ በአዳጊ ወጣቶች ጎራ ደግሞ፣ በትምህርታቸው ባስመዘገቡት የላቀ ውጤት እና በከፍተኛ ማኅበራዊ ተሳትፎዎቻቸው በብሔራዊ ደረጃ የተመረጡ ስምንት የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች፣ ለዘንድሮው የድርጅቱ አክብሮት በቅተዋል፡፡

XS
SM
MD
LG