በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኅዳሴውን ግድብ አስመልክቶ ከግብጽ ጋር እየተካሄደ ያለው ውይይት


የኅዳሴ ግድብ ግንባታ
የኅዳሴ ግድብ ግንባታ

የኅዳሴውን ግድብ አስመልክቶ ከግብጽ ጋር እየተካሄደ ያለው ውይይት አልተቋረጠም፣ የተፅዕኖ ጥናቱም እንደቀጠለ ነው ሲሉ የውሃ መስኖና ኤሌክትሪክ ኃይል ሚኒስትር አስታወቁ፡፡

የኅዳሴውን ግድብ አስመልክቶ ከግብጽ ጋር እየተካሄደ ያለው ውይይት አልተቋረጠም፣ የተፅዕኖ ጥናቱም እንደቀጠለ ነው ሲሉ የውሃ መስኖና ኤሌክትሪክ ኃይል ሚኒስትር አስታወቁ፡፡

ከካይሮ የሚኒስትሮች ስብሰባ በኋላ እየወጡ ያሉ ዘገባዎችን አስመልክቶ መግለጫ የሰጡት ሚኒስትሩ ዶ/ር ኢንጂኔር ስለሽ በቀለ እኛ የምናውቀው ውይይቱ በካርቱም እንደሚቀጥል ነው ብለዋል፡፡

ግብጽ በጥናቱ መነሻ ሪፖርት ላይ የነበረውን ስምምነት አለመከተሏን፣ የውሃ ተጠቃሚነትን ኢትዮጵያ በሌለችበት የተፈረመውን 1959 ስምምነት ማዕከል እንዲያደርግ መፈለጓን ዶ/ር ስለሺ እንደልዩነት ጠቅሰዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የኅዳሴውን ግድብ አስመልክቶ ከግብጽ ጋር እየተካሄደ ያለው ውይይት
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:08 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG