No media source currently available
የኅዳሴውን ግድብ አስመልክቶ ከግብጽ ጋር እየተካሄደ ያለው ውይይት አልተቋረጠም፣ የተፅዕኖ ጥናቱም እንደቀጠለ ነው ሲሉ የውሃ መስኖና ኤሌክትሪክ ኃይል ሚኒስትር አስታወቁ፡፡