በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኅዳሴ ጉዳይ መሪዎቹ ተስማሙ


ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ እና የግብፅ ፕሬዚዳንት አብዱላሂ አልሲሲ
ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ እና የግብፅ ፕሬዚዳንት አብዱላሂ አልሲሲ

ከግብፁ ፕሬዚዳንት አብዱላሂ አልሲሲ በኅዳሴው ግድብ ዙሪያ ያደረጉት ውይይት መግባባት የተሞላበት አንደነበር ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ አስታወቁ፡፡

ግብፅ በዋነኛነት ያሳሰባት የግድቡ አሞላል ሁኔታ መሆኑን የገለፁት ጠ/ሚኒስትሩ በጉዳዩ ላይ ቀጣይ ውይይቶች እንደሚካሄዱም ጠቁመዋል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በኅዳሴ ጉዳይ መሪዎቹ ተስማሙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:21 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG