No media source currently available
ከግብፁ ፕሬዚዳንት አብዱላሂ አልሲሲ በኅዳሴው ግድብ ዙሪያ ያደረጉት ውይይት መግባባት የተሞላበት አንደነበር ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ አስታወቁ፡፡