በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጋዛው ጦርነት በመካሄድ ላይ እያለ፣ የአሜሪካ መራጮች ስለ ዩክሬን ይቆረቆሩ ይሆን?


የጋዛው ጦርነት በመካሄድ ላይ እያለ፣ የአሜሪካ መራጮች ስለ ዩክሬን ይቆረቆሩ ይሆን?
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:05 0:00

የጋዛው ጦርነት በመካሄድ ላይ እያለ፣ የአሜሪካ መራጮች ስለ ዩክሬን ይቆረቆሩ ይሆን?

ሩሲያ ወደ ሰሜን ዩክሬን ግፊቷን አጠናክራ በቀጠለችበት በዚህ ወቅት፣ የአሜሪካው ፕሬዝደንታዊ እጮዎች የሆኑት ፕሬዝደንት ጆ ባይደን እና የቀድሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ፣ ትኩረታቸው በሌላ የውጪ ፖሊሲ ቀውስ ላይ ነው። ይህም በጋዛ በመካሄድ ላይ ያለው ጦርነት ነው።

የቪኦኤ የኮንግረስ ዘጋቢ ካትሪን ጂፕሰን እንደላከችው ሪፖርት ከሆነ፣አሜሪካ ትኩረቷ ዩክሬን ላይ እንዲሆን አድርጎ ማቆየት፣ ቀላል ጉዳይ አይመስልም።

እንግዱ ወልዴ ወደ አማርኛ መልሶታል።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG