በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ባይደንና ትረምፕ የጦር መሣሪያን በመታጠቅ መብት ላይ ያላቸው ልዩነት


ባይደንና ትረምፕ የጦር መሣሪያን በመታጠቅ መብት ላይ ያላቸው ልዩነት
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:28 0:00

ባይደንና ትረምፕ የጦር መሣሪያን በመታጠቅ መብት ላይ ያላቸው ልዩነት

እየተካሔደ ባለው የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ የምርጫ ዘመቻ፣ የጦር መሣሪያን የመታጠቅ መብት ጉዳይ አሜሪካውያንን መከፋፋሉን ቀጥሏል።

ፕሬዚዳንት ባይደን፥ የጅምላ ጥቃት ሊፈጸምባቸው የሚችሉ መሣሪያዎች እንዲታገዱ ይፈልጋሉ። ተቀናቃናቸው ዶናልድ ትረምፕ ደግሞ፣ “ባይደን የጦር መሣሪያ ባለቤቶች፣ በሕገ መንግሥቱ የፈቀደላቸውን መብት አደጋ ላይ ጥለዋል፤” ሲሉ ይከሳሉ።

ፕሬዚዳንት ባይደን በጉዳዩ ላይ የተናገሩት፣ ልጃቸው ጆ ባይደን የአደገኛ ዕፅ ተጠቃሚ መኾናቸውን በመደበቅ መሣሪያ ገዝተው ታጥቀዋል፤ በሚል በቀረበባቸው ክስ፣ የጥፋተኛ ውሳኔ በተላለፈባቸው ቀን ነው።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG