በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የድሬዳዋ ግጭት


ድሬዳዋ
ድሬዳዋ

በድሬዳዋ በተለምዶ “መስቀለኛ” በተባለው አካባቢ ሰርግ ላይ የተፈጠረ ድንገተኛ ግጭት አድማሱን አስፍቶ ለሦስት ቀናት በአካባቢው ውጥረት እንዲነግስ አድርጓል፡፡

በግጭቱ መንስዔነት የተለያዩ ምክንያቶች እየተነገሩ ሲሆን እስከዛሬ ጠዋት ድረስ በአካባቢው የተኩስ ድምፅ እየተሰማ ነው ተብሏል፡፡

በግጭቱ እስካሁን ቁጥራቸው ያልታወቀ ሰዎች ቀላልና ከባድ የመቁሰል አደጋ እንደደረሰባቸው ተነግሯል፤ ከገንደተስፋ ወደመስቀለኛ የሚወስደው መንገድ አሁንም እንደተዘጋ ሲሆን የአካባቢው ተማሪዎችም የ10ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና አለመፈተናቸው ታውቋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

የድሬዳዋ ግጭት
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:08 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG