በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቁልቢ ገብርኤል ገዳም አስተዳዳሪ በቤታቸው ሞተው ተገኙ


መልዓክኃይል ቆሞስ አባ እንቁስላሴ ከቅዳሴ
መልዓክኃይል ቆሞስ አባ እንቁስላሴ ከቅዳሴ

በምስራቅ ሃረርጌ ዞን የቁልቢ ገብርኤል ገዳም አስተዳዳሪ የሆኑት መልዓክኃይል ቆሞስ አባ እንቁስላሴ ከቅዳሴ መልስ በቤታቸው ሞተው መገኘታቸውን ተከትሎ በተነሳ ተቃውሞ አንድ ሰው ሞቶ 5 ሰዎች መቁሰላቸውን ምንጮች ለቪኦኤ አስታውቁ፡፡

ህይወታቸው ያለፈው መልዓክኃይል ቆሞስ አባ እንቁስላሴ በአስተዳዳሪነት ተሾመው ከመጡ ገና 4 ወራቸው ሲሆን፣ ከህዝቡ ጋርም ተቀራርበው ይሰሩ ነበር ተብሏል። ሞታቸውን ተከትሎ ለተቃውሞ የወጣው የከተማዋ ነዋሪ ከፖሊስ ጋር ተጋጭቶ 1 ታዳጊ ሲሞት 5 ደግሞ እንደቆሰሉ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

ስለጉዳዩ ከፖሊስ መረጃ ለማግኘት ያደረግነው ሙከራ አልተሳካም፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የቁልቢ ገብርኤል ገዳም አስተዳዳሪ በቤታቸው ሞተው ተገኙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:22 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG