በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቁልቢ ገብርኤል ገዳም አስተዳዳሪ በቤታቸው ሞተው ተገኙ


የቁልቢ ገብርኤል ገዳም አስተዳዳሪ በቤታቸው ሞተው ተገኙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:22 0:00

በምስራቅ ሃረርጌ ዞን የቁልቢ ገብርኤል ገዳም አስተዳዳሪ የሆኑት መልዓክኃይል ቆሞስ አባ እንቁስላሴ ከቅዳሴ መልስ በቤታቸው ሞተው መገኘታቸውን ተከትሎ በተነሳ ተቃውሞ አንድ ሰው ሞቶ 5 ሰዎች መቁሰላቸውን ምንጮች ለቪኦኤ አስታውቁ፡፡

XS
SM
MD
LG