በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአምባሳደር ዲና ሙፍቲ ሳምንታዊ መግለጫ


ፎቶ ፋይል፦ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃለ አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ
ፎቶ ፋይል፦ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃለ አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

በትግራይ ክልል በአሁኑ ወቅት የሰብአዊ እርዳታ መዳረሻዎች ሙሉ በሙሉ ዝግ ናቸው የሚለው ተቀባይነት የሌለው ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ ገለጡ።

በሌላ ዜና ኢትዮጵያ ከአዲሱ የዩናይትድ ስቴትስ አስተዳደር የምትጠብቀው ጥሩ ግንኙነት መሆኑን ለዚህ ከወዲሁ ምልክቶች እንዳሉ ተናግረዋል።

የዘንድሮው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ስብሰባ በርቀት በኢንተርኔት አማካኝነት እንደሚከናወንም ጠቁመዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

የአምባሳደር ዲና ሙፍቲ ሳምንታዊ መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:28 0:00


XS
SM
MD
LG