No media source currently available
በትግራይ ክልል በአሁኑ ወቅት የሰብአዊ እርዳታ መዳረሻዎች ሙሉ በሙሉ ዝግ ናቸው የሚለው ተቀባይነት የሌለው ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ ገለጡ።