በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በእስር ላይ የሚገኝ የሕግ እስረኛ የሕክምና ርዳታ ሲሻ፤ የተመስገን ደሳለኝ ጉዳይ


ተመስገን ደሳለኝ - የፍትሕ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ
ተመስገን ደሳለኝ - የፍትሕ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ

“አንድ የተፈረደበት የሕግ እስረኛ ከቦታ ወደ ቦታ መንቀሳቀስን ጨምሮ የሚታገዱበትና የሚከላከላቸው በርካታ መብቶች አሉ። የሕክምና አገልግሎት የማግኘት መብት ግን ከሚከለከሉት አንዱ አይደለም።” የሕግ ጠበቃው።

በእስር ላይ የሚገኘው ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ የጤና ሁኔታ እንዳሳሰባቸው፤ አስፈላጊውን ሕክምና ግን ማግኘት እንዳልቻለ የመጠየቅ ብቻ ፍቃድ ያላቸው ቤተሰቦቹ ተናገሩ።

ወላጅ እናቱን ወ/ሮ ፋናዬ እርዳቸውንና የኅግ ጠበቃውን አቶ አምሃ መኮንን ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ያደረጉትን ቃለ ምልልስ የድምፅ ፋይሉን በመጫን ያድምጡ።

please wait

No media source currently available

0:00 0:12:54 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG