በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከማላ ኸሪስ የምክትል ፕሬዚዳንትነት ዕጩነቱን ተቀበሉ


 ከማላ ኸሪስ የምክትል ፕሬዚዳንትነት ዕጩነቱን ተቀበሉ
ከማላ ኸሪስ የምክትል ፕሬዚዳንትነት ዕጩነቱን ተቀበሉ

ትናንት ረቡዕ ለሦስተኛ ቀን በተካሄደው የዲሞክራቶች ጠቅላላ ጉባኤ ምሽት የካሊፎርኒያዋ ሰኔተር ከሚላ ኸሪስ የዕጩ ፕሬዘዳናት ጆ ባይደን አጋር ሆነው የተሰየሙበትን የምክትል ፕሬዚዳንትነት ዕጩነት ተቀብለዋል፡፡ በምሽቱ ተናጋሪዎች ከተነሱ ዋና ዋና ነጥቦች መካከልም በየሰው እጅ ባለው ጠመንጃና ሽጉጥ የሚደርሰው ጥቃት የአየር ጠባይ ለውጥ እና ኮቪድ-19 ዋነኞቹ ነበሩ፡፡

የቪኦኤ ዘጋቢ ማይክ ኦስሊቪያን “ሙሉ ሉሙሉ በድረ-ገጽ የተላለፈውን ዝግጅት የተከታተሉ ተመልካቾች ፕሬዚዳንት ትራምፕ ላይ እየተደጋገመ የቀረበውን ትችት ሲያደምጡ አምሽተዋል፡፡” በማለት የሚከተለውን ዘገባ አጠናቅሯል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ከማላ ኸሪስ የምክትል ፕሬዚዳንትነት ዕጩነቱን ተቀበሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:21 0:00


XS
SM
MD
LG