በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከማላ ኸሪስ የምክትል ፕሬዚዳንትነት ዕጩነቱን ተቀበሉ


ከማላ ኸሪስ የምክትል ፕሬዚዳንትነት ዕጩነቱን ተቀበሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:21 0:00

ትናንት ረቡዕ ለሦስተኛ ቀን በተካሄደው የዲሞክራቶች ጠቅላላ ጉባኤ ምሽት የካሊፎርኒያዋ ሰኔተር ከሚላ ኸሪስ የዕጩ ፕሬዘዳናት ጆ ባይደን አጋር ሆነው የተሰየሙበትን የምክትል ፕሬዚዳንትነት ዕጩነት ተቀብለዋል፡፡ በምሽቱ ተናጋሪዎች ከተነሱ ዋና ዋና ነጥቦች መካከልም በየሰው እጅ ባለው ጠመንጃና ሽጉጥ የሚደርሰው ጥቃት የአየር ጠባይ ለውጥ እና ኮቪድ-19 ዋነኞቹ ነበሩ፡፡

XS
SM
MD
LG