በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲ የተከሰተው ግጭት


በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲ ሰሞኑን ከተከሰተው አለመረጋጋት ጋር ተያይዞ፣ የትግራይ ተወላጅ ተማሪዎች ብቻ ግቢውን ለቀው ወደ አዲስ አበባ ሂደዋል ሲሉ አንዳንድ ተማሪዎች ገለፁ።

የዩኒቨርስቲው የህዝብ ግንኙነትና ኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ደሳለው ጌትነት በበኩላቸው፣ ጥቂት ተማሪዎች ናቸው ግቢውን ለቀው ወደ አዲስ አበባ የሄዱት፣ ከእነርሱ ጋር ለመነጋገርም ከሀገር ሽማግሌዎች፣ ከአካባቢው ነዋሪዎችና ከዩኒቨርስቲ የተውጣጣ ቡድን ወደ አዲስ አበባ እየሄደ መሆኑን ተናግረዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲ የተከሰተው ግጭት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:36 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG