በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ሥምሪት በወጡ ላይ ጉዳት ደረሰባቸው


ከደሴ አዲስ አበባ መንገድ
ከደሴ አዲስ አበባ መንገድ

በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ደዌ ሃርዋ ወረዳ አካባቢ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ሥምሪት በወጡ የፖሊስ ባልደረቦችና በአካባቢው ኗሪ ላይ ተኩስ ተከፍቶ ጉዳት መድረሱን ፖሊስ አስታውቋል።

በጥቃቱ አራት ሰዎች ላይ ቀላልና ከባድ ጉዳት መደረሱ ተገልጿል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ሥምሪት በወጡ ላይ ጉዳት ደረሰባቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:22 0:00


XS
SM
MD
LG