በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ሥምሪት በወጡ ላይ ጉዳት ደረሰባቸው


የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ሥምሪት በወጡ ላይ ጉዳት ደረሰባቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:22 0:00

በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ደዌ ሃርዋ ወረዳ አካባቢ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ሥምሪት በወጡ የፖሊስ ባልደረቦችና በአካባቢው ኗሪ ላይ ተኩስ ተከፍቶ ጉዳት መድረሱን ፖሊስ አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG