ደሴ —
በሰሜን ሸዋ ዞን በኮሮናቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጦ ለጊዜው ያሉበት ካልታወቀው 16 አሽከርካሪዎችና ረዳቶች ውስጥ 12ቱ መገኘታቸውንና ወደለይቶ ማከሚያ ማዕከል መግባታቸውን የሰሜን ሸዋ ዞን መንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ገለጸ፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
በሰሜን ሸዋ ዞን በኮሮናቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጦ ለጊዜው ያሉበት ካልታወቀው 16 አሽከርካሪዎችና ረዳቶች ውስጥ 12ቱ መገኘታቸውንና ወደለይቶ ማከሚያ ማዕከል መግባታቸውን የሰሜን ሸዋ ዞን መንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ገለጸ፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
አስተያየቶችን ይዩ (1)
ተጨማሪ አስተያየቶችን ለመመልከት ይጫኑ