በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለኮሮናቫይረስ ተጋልጠው የት እንደነበሩ ካልታወቁት አሥራ ሁለቱ ሰዎች ተገኙ


ለኮሮናቫይረስ ተጋልጠው የት እንደነበሩ ካልታወቁት አሥራ ሁለቱ ሰዎች ተገኙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:19 0:00

በሰሜን ሸዋ ዞን በኮሮናቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጦ ለጊዜው ያሉበት ካልታወቀው 16 አሽከርካሪዎችና ረዳቶች ውስጥ 12ቱ መገኘታቸውንና ወደለይቶ ማከሚያ ማዕከል መግባታቸውን የሰሜን ሸዋ ዞን መንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ገለጸ፡፡

XS
SM
MD
LG