በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኮሮናቫይረስ ሥርጭት በሃዋሳ እያሻቀበ ነው


ሀዋሳ
ሀዋሳ

በሲዳማ ክልል ወረዳዎችና በሃዋሳ ከተማ ለኮሮናቫይረስ እየተጋለጠ ያለው ሰው ቁጥር ቀን በቀን በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ መሆኑን የክልሉ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስትቱዩት አስታውቋል።

ሃዋሳ ከተማ ውስጥ መጋለጣቸው እስከዛሬ /ሐሙስ፤ ሐምሌ 30 ከተረጋገጠ አንድ መቶ አሥራ አንድ ሰዎች ውስጥ ስድሣ ሦስቱ የሃዋሳ ኢንዲስትሪ ፓርክ ሠራተኞች መሆናቸውንም የኢንስቲትዩቱ ዋና ዲሬክትር ዶ/ር ማቴ መንገሻ ገልጠዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኮሮናቫይረስ ሥርጭት በሃዋሳ እያሻቀበ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:05 0:00


XS
SM
MD
LG