No media source currently available
በሲዳማ ክልል ወረዳዎችና በሃዋሳ ከተማ ለኮሮናቫይረስ እየተጋለጠ ያለው ሰው ቁጥር ቀን በቀን በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ መሆኑን የክልሉ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስትቱዩት አስታውቋል።