በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“የሀገራችን ደኅንነት ስጋት ላይ ወድቋል፣ ፍ/ቤት እንገናኝ - ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ


ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሠባት አብዛኞቹ የእስልምና ዕምነት ተከታይ በሆኑ ሀገሮች ዜጎች ላይ የጣሉት የጉዞ ገደብ እንዲፀና ያቀረቡትን ጥያቄ የዩናይትድ ስቴትስ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ትላንት ማታ ውድቅ አደረገ።

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሠባት አብዛኞቹ የእስልምና ዕምነት ተከታይ በሆኑ ሀገሮች ዜጎች ላይ የጣሉት የጉዞ ገደብ እንዲፀና ያቀረቡትን ጥያቄ የዩናይትድ ስቴትስ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ትላንት ማታ ውድቅ አደረገ።

ፍርድ ቤቱ ለውሳኔው የሰጠው ምክንያትም መንግሥት በመሠረታዊው የክርክር ጭብጥ ሊረታ እንደሚችልም ሆነ ጊዜአዊው ያፈፃፀም ዕግድ ሊቃና የማይችል ጉዳት እንደሚያደርስ ሊያስረዳ አልቻለም የሚል ነው።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

“የሀገራችን ደኅንነት ስጋት ላይ ወድቋል፣ ፍ/ቤት እንገናኝ - ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:18 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG