No media source currently available
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሠባት አብዛኞቹ የእስልምና ዕምነት ተከታይ በሆኑ ሀገሮች ዜጎች ላይ የጣሉት የጉዞ ገደብ እንዲፀና ያቀረቡትን ጥያቄ የዩናይትድ ስቴትስ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ትላንት ማታ ውድቅ አደረገ።