በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአነ አቶ በረከት ስሞኦን የፍርድ ውሳኔ ተቀጠረ


 አቶ በረከት ስሞኦን
አቶ በረከት ስሞኦን

የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሙስና ወንጀል ጥፋተኛ በተባሉት በቀድሞው ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣን አቶ በረከት ስሞኦን ላይ የፍርድ ውሳኔ ለመስጠት ለሚያዚያ 30/ 2012 ዓ.ም ቀጠሮ ይዟል።
ፍ/ቤቱ የነአቶ በረከት ስምኦንን የጥፋት ማቅለያ እና የአቃቢ ህግን የጥፋት ማክበጃ ሐሳብ ዛሬ አድምጧል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የአነ አቶ በረከት ስሞኦን የፍርድ ውሳኔ ተቀጠረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:49 0:00


XS
SM
MD
LG