በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአነ አቶ በረከት ስሞኦን የፍርድ ውሳኔ ተቀጠረ


የአነ አቶ በረከት ስሞኦን የፍርድ ውሳኔ ተቀጠረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:49 0:00

የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሙስና ወንጀል ጥፋተኛ በተባሉት በቀድሞው ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣን አቶ በረከት ስሞኦን ላይ የፍርድ ውሳኔ ለመስጠት ለሚያዚያ 30/ 2012 ዓ.ም ቀጠሮ ይዟል።

XS
SM
MD
LG