No media source currently available
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሙስና ወንጀል ጥፋተኛ በተባሉት በቀድሞው ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣን አቶ በረከት ስሞኦን ላይ የፍርድ ውሳኔ ለመስጠት ለሚያዚያ 30/ 2012 ዓ.ም ቀጠሮ ይዟል።