በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ መሪዎች - ስለአፍሪካ የንግድና የኢንቨስትመንት ፖሊሲዎች


ንግድና ኢንቨስትመንት ለአፍሪካ መፃዒ ዕጣ ያላቸውን አስፈላጊነት እንደሚረዱ የገለፁ የአፍሪካ መሪዎች ለኢንቨስትመንት ምቹ የሆነ ሁኔታ ለመፍጠር የሚያደርጉትን ጥረት እያፋጠኑ መሆናቸውን ተናግረዋል።

ንግድና ኢንቨስትመንት ለአፍሪካ መፃዒ ዕጣ ያላቸውን አስፈላጊነት እንደሚረዱ የገለፁ የአፍሪካ መሪዎች ለኢንቨስትመንት ምቹ የሆነ ሁኔታ ለመፍጠር የሚያደርጉትን ጥረት እያፋጠኑ መሆናቸውን ተናግረዋል።

በአህጉሪቱ ምቹ የሆኑ የንግድና ኢንቨስትመንት ፖሊሲዎች እንዲኖሩ ለማስቻል እየሠራ መሆኑን የገለፀው ደግሞ የዩናይትድ ስቴጽ ኩባንያዎች ማኅበር የሆነው “የንግድ ተቋማት ምክር ቤት በአፍሪካ ጉዳይ” ወይም “Corporate Council on Africa” የተሰኘው ተቋም ነው።

ተቋሙ ከተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ጋር በመሆን ያዘጋጀውን የውይይት መድረክ መክፈቻ ዘገባ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የአፍሪካ መሪዎች - ስለአፍሪካ የንግድና የኢንቨስትመንት ፖሊሲዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:26 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG