በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዩናይትድ ስቴትስ ዲሞክራት እንደራሴዎች ክሥ አሰሙ


ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከውጭ የንግድ ተቋማት የሚያገኟቸው ክፍያዎችን የማፅደቅ ህገ-መንግሥታዊ ሥልጣናችንን ረግጠዋል ሲሉ ከሁለት መቶ በላይ የሚሆኑ የዩናይትድ ስቴትስ ዲሞክራት እንደራሴዎች ክሥ አሰምተዋል፡፡

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከውጭ የንግድ ተቋማት የሚያገኟቸው ክፍያዎችን የማፅደቅ ህገ-መንግሥታዊ ሥልጣናችንን ረግጠዋል ሲሉ ከሁለት መቶ በላይ የሚሆኑ የዩናይትድ ስቴትስ ዲሞክራት እንደራሴዎች ክሥ አሰምተዋል፡፡

የፕሬዚዳንቱ የንግድ ወለድ “የገንዘብ አከፋፋል ህግን ይጥሳል” የሚሉ ሌሎች ሁለት ክሦችም ተመሥርተውባቸዋል።

ሪፖርተራችን ካተሪን ጊብሰን ከተወካዮች ምክር ቤት ያጠናቀረችውን ዘገባ አዳነች ፍሰሀየ ታቀርበዋለች።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የዩናይትድ ስቴትስ ዲሞክራት እንደራሴዎች ክሥ አሰሙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:33 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG