No media source currently available
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከውጭ የንግድ ተቋማት የሚያገኟቸው ክፍያዎችን የማፅደቅ ህገ-መንግሥታዊ ሥልጣናችንን ረግጠዋል ሲሉ ከሁለት መቶ በላይ የሚሆኑ የዩናይትድ ስቴትስ ዲሞክራት እንደራሴዎች ክሥ አሰምተዋል፡፡