በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዩናይትድ ስቴትስ ዲሞክራት የምክር ቤት አባላት ሀገር አቀፉን ተቃውሞ ተቀላቀሉ


የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ ከሰባት ሙስሊም ሃገሮች ማንም ሰው ዩናይትድ ስቴትስ እንዳይገባ ያስተላለፉትን የጊዜያዊ ዕገዳ ትዕዛዝ ትናንት የኮንግሬስ ዲሞክራት አባላት በጥብቅ አወገዙ።

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ ከሰባት ሙስሊም ሃገሮች ማንም ሰው ዩናይትድ ስቴትስ እንዳይገባ ያስተላለፉትን የጊዜያዊ ዕገዳ ትዕዛዝ ትናንት የኮንግሬስ ዲሞክራት አባላት በጥብቅ አወገዙ ።

ባለፈው ሳምንት መጨረሻ በዋይት ሃውስ ደጃፍና በተለያዩ የአሜሪካ ከተሞች ባሉ የአውሮፕላን ጣቢያዎች የተካሄዱትን ሰልፎች ተከትሎ የምክር ቤት አባላቱ ተቃውሞቸውን ትናንት በዩናይትድ ስቴትስ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ደረጃው ላይ ሆነው አሰምተዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የዩናይትድ ስቴትስ ዲሞክራት የምክር ቤት አባላት ሀገር አቀፉን ተቃውሞ ተቀላቀሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:34 0:00

XS
SM
MD
LG