No media source currently available
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ ከሰባት ሙስሊም ሃገሮች ማንም ሰው ዩናይትድ ስቴትስ እንዳይገባ ያስተላለፉትን የጊዜያዊ ዕገዳ ትዕዛዝ ትናንት የኮንግሬስ ዲሞክራት አባላት በጥብቅ አወገዙ።