በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቻይና ለአፍሪካ የገንዘብ ድጋፍና የዕዳ ስረዛ አደረገች


የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ዥንፒንግ ትናንት ሰኞ ለአፍሪካ ሃገሮች ስድሳ ቢሊዮን ዶላር መደቡ። ድኅነት ጠና ላለባቸው ሃገሮች ደግሞ የተወሰነውን ዕዳ ሰርዘውላቸዋል።

የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ዥንፒንግ ትናንት ሰኞ ለአፍሪካ ሃገሮች ስድሳ ቢሊዮን ዶላር መደቡ። ድኅነት ጠና ላለባቸው ሃገሮች ደግሞ የተወሰነውን ዕዳ ሰርዘውላቸዋል።

ቻይና “በዕዳ ጠፍሮ በመያዝ ዲፕሎማሲ” እየተጫወተች ናት የሚለውን ነቀፌታ ታስተባብላለች።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ቻይና ለአፍሪካ የገንዘብ ድጋፍና የዕዳ ስረዛ አደረገች
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:29 0:00
ቻይና ለአፍሪካ የገንዘብ ድጋፍና የዕዳ ስረዛ አደረገች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:12 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG