በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ባለፉት ሰባት ወራት "በርካታ ለውጦች ተገኝተዋል" - አቶ ፍፁም አረጋ

አቶ ሽመልስ አብዲሣ
አቶ ሽመልስ አብዲሣ

"ባለፉት ሰባት ወራት በርካታ ለውጦች ተገኝተዋል" ብለዋል የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ተሰናባች ኃላፊ አቶ ፍፁም አረጋ።

"ባለፉት ሰባት ወራት በርካታ ለውጦች ተገኝተዋል" ብለዋል የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ተሰናባች ኃላፊ አቶ ፍፁም አረጋ።
አቶ ፍፁም ይህን የተናገሩት አዲስ የተሾሙትን ተተኪያቸውን እንደዚሁም የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤትን አዲስ ቃል አቀባይ ባስተዋወቁበት ሥነ ሥርዓት ላይ ነው።
አቶ ሽመልስ አብዲሣ አቶ ፍፁምን በመተካት የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኃላፊ፤ ቢልለኔ ስዩም ደግሞ የፕሬስ ሴክሬታሪ ሆነው ተሹመዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ባለፉት ሰባት ወራት "በርካታ ለውጦች ተገኝተዋል" - አቶ ፍፁም አረጋ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:53 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG