በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በካሜሮን ጠበቆች ሰላማዊ ሰልፍ ወጡ


የአፍሪቃ ካርታ
የአፍሪቃ ካርታ

ካሜሮን ውስጥ በአሳለፍነው ሣምንት የሥራ ማቆም አድማ በመቱ ጥበቆችና በፖሊሶች መካከል ግጭት የቀላቀለ ፍጥጫ እንደነበር ተዘገበ። ካሜሩን ሁለት የሥራ ቋንቋዎች አሏት እንግሊዝኛ እና ፈረንሣይኛ።

ይሁን እንጂ በእንግሊዝኛ ተናጋሪው የሀገሪቱ ክፍል የሚገኙ ከአንድ ሺሕ የሚበልጡ ጠበቆች

“በፍትህ ሥርዓቱ ውስጥ ፈረንሣይኛ ከአግባብ ውጭ ሥራ ላይ እየዋለ በመሆኑ መንግሥት አንድ መፍትሄ እስኪያመጣ አንሠራም” በማለት አድማ መትተዋል።

ከካሜሩን ባሚንዳ ከተማ ሞኬ ኤድዊን ኬንድዜጋ ያጠናቀረው ዘገባ አሉላ ከበደ ያቀርበዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

በካሜሮን ጠበቆች ሰላማዊ ሰልፍ ወጡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:28 0:00

XS
SM
MD
LG